የልማት ኃይሎችን የመፈፀም አቅም በማጉልበት የልማትና የመልካም አስተዳዳር እቅዶችን በብቃት በመተግበርና ድህነትን በመቀነስ ፈጣን ግልጽና ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት፤
ከተማችን መሰረተ ልማት አቅርቦት የተሟሟላለት፣ የገበያ ማዕከልነቱ የተረጋገጠ፣ መልካም አስተዳደር የሰፈነባት፣ ለሥራና ለመኖሪያነት ምቹ ሆኖ ማየት፤